Skip to main content

Posts

Showing posts from September 7, 2020

Featured

የተባበሩት መንግስታት ድርጅት የፀጥታው ም/ቤት ስብሰባ ተቀምጦ ነበር። በዚህም ም/ቤቱ በዩክሬን ጉዳይ የተባበሩት መንግስታት ጠቅላላ ጉባኤ [የ193 አባል ሀገራት] አስቸኳይ ልዩ ስብሰባ እንዲጠራ በድምፅ ወስኗል።

#BREAKING የተባበሩት መንግስታት ድርጅት የፀጥታው ም/ቤት ስብሰባ ተቀምጦ ነበር። በዚህም ም/ቤቱ በዩክሬን ጉዳይ የተባበሩት መንግስታት ጠቅላላ ጉባኤ [የ193 አባል ሀገራት] አስቸኳይ ልዩ ስብሰባ እንዲጠራ በድምፅ ወስኗል። ስብሰባው ዛሬ ሰኞ ይካሄዳል። ሩስያ ስትቃወም [ድምፅን በድምፅ የመሻር /veto power/ መብቷ እዚህ ላይ ተግባራዊ አይሆንም] ፤ ቻይና ፣ ህንድ እና የተባበሩት አረብ ኤሜሬትስ ድምፀ ተአቅቦ አድርገዋል። በተባበሩት መንግስታት ድርጅት ይህን አይነት ውሳኔ ሲወስን በ40 ዓመታት ውስጥ ለመጀመሪያ ጊዜ ሲሆን፤ በአጠቃላይ በድርጅቱ ታሪክ ደግሞ 11ኛው መሆኑ ተነግሯል። #የደገፉ_ሀገራት ፦ 🇺🇸 አሜሪካ 🇬🇧 ዩናይትድ ኪንግደም 🇫🇷 ፈረንሳይ 🇳🇴 ኖርዌይ 🇮🇪 አይርላድ 🇦🇱 አልባኒያ 🇬🇦 ጋቦን 🇲🇽 ሜክስኮ 🇧🇷 ብራዚል 🇬🇭 ጋና 🇰🇪 ኬንያ #የተቃወሙ ፦ 🇷🇺 ሩስያ #ድምፀ_ተአቅቦ_ያደረጉ ፦ 🇨🇳 ቻይና 🇮🇳 ሕንድ 🇦🇪 ዩናይትድ አረብ ኤምሬትስ (UAE)

#Tigray's long-awaited democratic elections will be held #tomorrow🇪🇹🇪🇹H.W by @Hilinasolom

#The court rejected Jawar Mohammed's bail application.🇪🇹🇪🇹H.W by @Hilinasolom

#Awlo Media journalists released after They were arrested by #security forces as they prepared to fly to Bole Airport this morning🇪🇹🇪🇹H.W by Hilinasolom

#Awlo media journalists were amongst to be barred from going to mekele and cover the election🇪🇹🇪🇹H.W by Hilinasolom

#Ethio Telecom to sell 5% stake to Ethiopian citizens🇪🇹🇪🇹H.W by @Hilinasolom

#The new transport tariff and loading capacity guidelines issued in addis ababa🇪🇹🇪🇹H.W by Hilinasolom

#🇪🇹12 foreign and local reporters and observers heading to #Tigray to cover the election are stopped from boarding a flight to Mekelle by intelligence officers at bole airport in #Addis ababa🇪🇹🇪🇹H.W by @Hilinasolom

#320 million quintals of cement will be imported in the 2013 fiscal year🇪🇹🇪🇹H.W by @Hilinasolom

the court ordered the release of Manaye, Mulugeta Anberber, misganew Kefelegne and yonatan Mulugeta on 10,000 birr bail each.🇪🇹🇪🇹H.W by @Hilinasolom