Skip to main content

Featured

የተባበሩት መንግስታት ድርጅት የፀጥታው ም/ቤት ስብሰባ ተቀምጦ ነበር። በዚህም ም/ቤቱ በዩክሬን ጉዳይ የተባበሩት መንግስታት ጠቅላላ ጉባኤ [የ193 አባል ሀገራት] አስቸኳይ ልዩ ስብሰባ እንዲጠራ በድምፅ ወስኗል።

#BREAKING የተባበሩት መንግስታት ድርጅት የፀጥታው ም/ቤት ስብሰባ ተቀምጦ ነበር። በዚህም ም/ቤቱ በዩክሬን ጉዳይ የተባበሩት መንግስታት ጠቅላላ ጉባኤ [የ193 አባል ሀገራት] አስቸኳይ ልዩ ስብሰባ እንዲጠራ በድምፅ ወስኗል። ስብሰባው ዛሬ ሰኞ ይካሄዳል። ሩስያ ስትቃወም [ድምፅን በድምፅ የመሻር /veto power/ መብቷ እዚህ ላይ ተግባራዊ አይሆንም] ፤ ቻይና ፣ ህንድ እና የተባበሩት አረብ ኤሜሬትስ ድምፀ ተአቅቦ አድርገዋል። በተባበሩት መንግስታት ድርጅት ይህን አይነት ውሳኔ ሲወስን በ40 ዓመታት ውስጥ ለመጀመሪያ ጊዜ ሲሆን፤ በአጠቃላይ በድርጅቱ ታሪክ ደግሞ 11ኛው መሆኑ ተነግሯል። #የደገፉ_ሀገራት ፦ 🇺🇸 አሜሪካ 🇬🇧 ዩናይትድ ኪንግደም 🇫🇷 ፈረንሳይ 🇳🇴 ኖርዌይ 🇮🇪 አይርላድ 🇦🇱 አልባኒያ 🇬🇦 ጋቦን 🇲🇽 ሜክስኮ 🇧🇷 ብራዚል 🇬🇭 ጋና 🇰🇪 ኬንያ #የተቃወሙ ፦ 🇷🇺 ሩስያ #ድምፀ_ተአቅቦ_ያደረጉ ፦ 🇨🇳 ቻይና 🇮🇳 ሕንድ 🇦🇪 ዩናይትድ አረብ ኤምሬትስ (UAE)

#The new transport tariff and loading capacity guidelines issued in addis ababa🇪🇹🇪🇹H.W by Hilinasolom

 

following the End of Emergency Proclamation , it is reported that the transport service tariff and loading capacity guidelines issued in addis ababa 

The FBC reported that the transport service tariff and loading capacity guidelines issued in Addis Ababa following the corona  epidemic have been revised.

Update:

- It has been decided that minibuses, lion buses, sheger and higer buses should be loaded according to their seats.

- Minibus taxis cannot carry more than 2 people in the back seat.

- Three-wheeled and four-wheeled (Bajaj) vehicles can carry up to 3 people.

- Light rail load capacity has been increased to 75 percent.

Twitter  @Hilinasolom

Comments