Skip to main content

Featured

የተባበሩት መንግስታት ድርጅት የፀጥታው ም/ቤት ስብሰባ ተቀምጦ ነበር። በዚህም ም/ቤቱ በዩክሬን ጉዳይ የተባበሩት መንግስታት ጠቅላላ ጉባኤ [የ193 አባል ሀገራት] አስቸኳይ ልዩ ስብሰባ እንዲጠራ በድምፅ ወስኗል።

#BREAKING የተባበሩት መንግስታት ድርጅት የፀጥታው ም/ቤት ስብሰባ ተቀምጦ ነበር። በዚህም ም/ቤቱ በዩክሬን ጉዳይ የተባበሩት መንግስታት ጠቅላላ ጉባኤ [የ193 አባል ሀገራት] አስቸኳይ ልዩ ስብሰባ እንዲጠራ በድምፅ ወስኗል። ስብሰባው ዛሬ ሰኞ ይካሄዳል። ሩስያ ስትቃወም [ድምፅን በድምፅ የመሻር /veto power/ መብቷ እዚህ ላይ ተግባራዊ አይሆንም] ፤ ቻይና ፣ ህንድ እና የተባበሩት አረብ ኤሜሬትስ ድምፀ ተአቅቦ አድርገዋል። በተባበሩት መንግስታት ድርጅት ይህን አይነት ውሳኔ ሲወስን በ40 ዓመታት ውስጥ ለመጀመሪያ ጊዜ ሲሆን፤ በአጠቃላይ በድርጅቱ ታሪክ ደግሞ 11ኛው መሆኑ ተነግሯል። #የደገፉ_ሀገራት ፦ 🇺🇸 አሜሪካ 🇬🇧 ዩናይትድ ኪንግደም 🇫🇷 ፈረንሳይ 🇳🇴 ኖርዌይ 🇮🇪 አይርላድ 🇦🇱 አልባኒያ 🇬🇦 ጋቦን 🇲🇽 ሜክስኮ 🇧🇷 ብራዚል 🇬🇭 ጋና 🇰🇪 ኬንያ #የተቃወሙ ፦ 🇷🇺 ሩስያ #ድምፀ_ተአቅቦ_ያደረጉ ፦ 🇨🇳 ቻይና 🇮🇳 ሕንድ 🇦🇪 ዩናይትድ አረብ ኤምሬትስ (UAE)

#Awlo Media journalists released after They were arrested by #security forces as they prepared to fly to Bole Airport this morning🇪🇹🇪🇹H.W by Hilinasolom

Awlo  Media journalists released after  They  were  arrested by security forces as they   prepared to fly to Bole Airport this morning.

A total of more than 18 people, including three awlos journalist , have been detained for hours and are currently being released.

The items that the awlo media  crew was carrying, such as a camera from the whole store; Two laptops: One play station, four mobile phones and other equipment were confiscated by security forces.

Awlo   Media September 7, 2020

Twitter @Hilinasolom

 

Comments